የክርስቶስን መልዕክት እና ተስፋ በመመስከር ሰዎችን ሁሉ ወደ እግዛብሄር መንግስት መጋበዝ።
ህብረታችን በዋነኛነት ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራዊያንን ያቀፈ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች ነን።
የተለያዩ የአገልግሎት ክፍላትን በመቀላቀል በኣንድነት መንግስቱን እናስፋ።